በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ የፀረ አበረታች መድሃኒት ቢሮ አትሌቶች ላይ ምርመራ አደረገ


የፀረ አበረታች መድሃኒት ቢሮ ስፖርተኞች አበረታች ዕፅ መውሰድ አለመውሰዳቸውን መቆጣጠር መጀመሩንና ከ350 የሚበልጡ አትሌቶች ላይ ምርመራ ማድረጉን አስታውቋል።

የፀረ አበረታች መድሃኒት ቢሮ ስፖርተኞች አበረታች ዕፅ መውሰድ አለመውሰዳቸውን መቆጣጠር መጀመሩንና ከ350 የሚበልጡ አትሌቶች ላይ ምርመራ ማድረጉን አስታውቋል።

ምርመራ ከተደረገባቸው የሚበዙት ሯጮች ሲሆኑ፤ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በበኩሉ፤ በአትሌቶች ዘንድ የግንዛቤ ማስጨበጫ ዘመቻ ጀምሯል።

የኢትዮጵያ የፀረ አበረታች መድሃኒት ቢሮ አትሌቶች ላይ ምርመራ አደረገ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:57 0:00

የኢትዮጵያን የፀረ አበረታች መድኃኒት ሥራ አስመልክቶ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ውስጥ አበረታች መድሃኒቶችን ለማስቆም የሚንቀሳቀሰው ግብረ ኃይል አስተባባሪ ወ/ሮ ቅድስት ታደሰን ሔኖክ ሰማእግዜር አነጋግሯል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የኢትዮጵያ የፀረ አበረታች መድሃኒት ቢሮ አትሌቶች ላይ ምርመራ አደረገ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:01 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG