በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቁጫ ሕዝብ ጉዳይ


ደቡብ ኢትዮጵያ ከፊል ዞኖችና ወረዳዎች፤ ጋሞ ጎፋ
ደቡብ ኢትዮጵያ ከፊል ዞኖችና ወረዳዎች፤ ጋሞ ጎፋ



please wait

No media source currently available

0:00 0:04:13 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ የቁጫ ሕዝብ ባነሣቸው የወቅቱ ጥያቃዎች ሳቢያ ከሺህ በላይ ሰዎች በተለያዩ ሥፍራዎች መታሠራቸውን አስታውቋል፡፡

የአንድ ሰው ሕይወት ማለፉንም ተናግሯል፡፡

ደርሷል ያለው ጉዳትም በነፃ አካል እንዲታይ ጠይቋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG