በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጽያ በጋዜጦች


ኢትዮጵያ በጋዜጦች ዝግጅታችን አራት ርዕሶችን ይዞ ቀርቧል።

«ኢትዮጵያ በጋዜጦች» የተሰኘው ፕሮግራም ስለ ኢትዮጵያ የተጻፉ

የተወሰኑ ጹሁፎችን ያቀርባል። ከነዚህም ውስጥ

-ኢትይጵያ የመካከለኛ ገቢ ሀገር ልትሆን ትችላለች ተባል።

-ኢትዮጵያና ጋና በሚለንየም ልማት መሻሻል አሳዩ።

-ግብጽ የአባይ ውሀ አጠቃቀምን እየቀነሰች ነው።

-ጋምቤላ አደጋ እንደሚጠብቃት ተገለጸ የሚሉት እርዕሶች ያካትታል፡፡

ዘገባዎቹን ያድምጡ፡፡

ተመሳሳይ ርእስ

XS
SM
MD
LG