በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሥልጣን ሽግግሩ ሲተነተን


አቶ ኃይለማርያም ደሣለኝ
አቶ ኃይለማርያም ደሣለኝ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:11 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የቀድሞዉን የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን ሞት ተከትሎ ምክትላቸው የነበሩት አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ የአገሪቱን ቀጣይ ጠቅላይ ሚንስትር ሆነው መመረጣቸው፥ ምናልባም ህወሃት የአስተዳደሩን መንበር ለሌሎች የአገሪቱ ብሔረሰቦች የማካፈል አዝማሚያ ያመላክት ይሆናል፤ ሲሉ አንድ የአፍሪቃ ቀንድ ጉዳዮች አጥኚ ተናገሩ።

Eloi Ficoquet በፓሪስ በሚገኝ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ የማኅበራዊ ሳይንስ መምህር ናቸው። እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ በፈረንሳይ የኢትዮጵያ ጥናት ማእከል ዲሬክተርነት አገልግለዋል።

የአሜሪካ ድምጽ የአፍሪቃ ቀንድ ፕሮግራም ኃላፊ Peter Heinlein አነጋግሯቸዋል።
XS
SM
MD
LG