በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንደገና አስጠነቀቁ


ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ /ፎቶ - ፋይል/
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ /ፎቶ - ፋይል/

“የሰላም እሴቶች ማጎልበቻ” የተባለው ጉባዔ የተዘጋጀው በኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔና በፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር ነው።







please wait

No media source currently available

0:00 0:05:38 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ጥያቄ ባነሱ የእስልምና እምነት ተከታዮች የሚካሄደው እንቅስቃሴ “የሃይማኖት ነፃነትን ከማስከበር ጋር ግንኙነት የለውም” ሲሉ የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ተናገሩ።

“አክራሪነት” ባሉት በዚህ እንቅስቃሴ ላይ መንግሥታቸው የማያዳግም እርምጃ መውሰዱን እንደሚቀጥልም በድጋሚ አሳስበዋል።
እንቅስቃሴውን ይደግፋሉ ያሏቸውን ተቃዋሚዎችም በድጋሚ አስጠንቅቀዋል።

በየክልሉ ሲካሄዱ የቆዩ ጉባዔዎች ቀጣይ የሆነው “የሰላም እሴቶች ማጎልበቻ” የተባለው ጉባዔ የተዘጋጀው በኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔና በፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር መሆኑ ታውቋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG