በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አንድ መምሕር ተገሏል፤አንዲት የሰባት ዓመት ታዳጊ መቁሰሏ ተነግሯል


የኦሮሞ ብሔረሰብ አባላት ለተቃውሞ ሰልፍ በወጡበት ወቅት የተነሳ ፎቶ - ማልታ እአአ 2014[ፋይል - ሮይተርስ]
የኦሮሞ ብሔረሰብ አባላት ለተቃውሞ ሰልፍ በወጡበት ወቅት የተነሳ ፎቶ - ማልታ እአአ 2014[ፋይል - ሮይተርስ]

በአዲስ አበባና የፊንፊኔ ዙሪያ የኦሮሚያ ልዩ ዞን የተቀናጀ ልማት ማስተር ፕላን ዕቅድ ላይ የተነሣው ተቃውሞ ከአንድ ዓመት ከመንፈቅ በኋላ የዛሬ ወር ተኩል አካባቢ አገርሽቶ እንደገና የመረጋጋት አዝማሚያ ያሳየ መስሎ ነበር፡፡ይሁን እንጂ ሰሞኑን ደግሞ እንደገና የመነሣሣት አዝማሚያዎች ተስተውለዋል፡፡

በአዲስ አበባና የፊንፊኔ ዙሪያ የኦሮሚያ ልዩ ዞን የተቀናጀ ልማት ማስተር ፕላን ዕቅድ ላይ የተነሣው ተቃውሞ ከአንድ ዓመት ከመንፈቅ በኋላ የዛሬ ወር ተኩል አካባቢ አገርሽቶ እንደገና የመረጋጋት አዝማሚያ ያሳየ መስሎ ነበር፡፡ይሁን እንጂ ሰሞኑን ደግሞ እንደገና የመነሣሣት አዝማሚያዎች ተስተውለዋል፡፡

ጽዮን ግርማ፣ የኦሮምኛ ዝግጅት ክፍላችን ባልደረቦች ጃለኔ ገመዳና ቱጁቤ ኩሣ የአካባቢውን ነዋሪዎች አነጋግረው በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ አሊቦ ከተማ አንድ መምህር መገደሉንና አንዲት የሰባት ዓመት ተማሪ መቁሰሏ መሰማቱን የሚናገር ዘገባ አጠናቅረዋል፤ ዝርዝሩን ጽዮን ግርማ ታቀርበዋለች፡፡

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዝው ፋይል ያድምጡ፡፡

አንድ መምሕር ተገሏል፤አንዲት የሳባት ዓመት ታዳጊ መቁሰሏ ተነግሯል
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:45 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG