በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አንድ አባት ሦስት ልጆች እንደተገደለባቸው ገለፁ


አንድ አባት ሦስት ልጆች እንደተገደለባቸው ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:13 0:00

“እኔ ገጠር ተቀምጬ ልጆቼን ከተማ ነበር የማኖራቸው፡፡ በታጣቂዎች መገደላቸውን ሰምቼ ወደ ሚኖሩበት ከተማ ስሄድ የሦስቱንም ወንድ ልጆቼን አስከሬን ደጄ ላይ ወድቆ አገኘሁት” - አቶ ጀማል ሁሴን ለአሜሪካ ድምፅ ከተናገሩት የተወሰደ ነው፡፡

XS
SM
MD
LG