በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የነዘላለም ወርቅ አገኘሁ ፍርድ ለሌላ ጊዜ ተቀጠረ


በፊዴራል አቃቤ ሕግና በዘላለም ወርቅ አገኘሁ መዝገብ በሽብር ተከስዉ እስር ቤት በሚገኙ አምስት ሰዎች መካከል ሊያሰማ የነበረዉን ዉሳኔ ለዛሬ እንዳልደረሰለት አስታወቀ።

የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት በፊዴራል አቃቤ ሕግና በዘላለም ወርቅ አገኘሁ መዝገብ በሽብር ተከስዉ እስር ቤት በሚገኙ አምስት ሰዎች መካከል ሊያሰማ የነበረዉን ዉሳኔ ለዛሬ እንዳልደረሰለት አስታወቀ።

የድምጽ ፋይሉን በመጫን የመለስካቸዉ አመሃን ዘገባ ያድምጡ።

የነዘላለም ወርቅ አገኘሁ ፍርድ ለሌላ ጊዜ ተቀጠረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:37 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG