በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሦሥቱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች አመራር አባላት አስተያየታቸውን ለፍርድ ቤት በጽሁፍ አስረከቡ


ፍርድ ቤቱ ውሳኔውን ለማሰማት ተለዋጭ ቀጥሮ ሰጥቷል።

የሦሥቱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች አመራር አባላት እነ አቶ ዳንኤል ሺበሺ አቃቤ ህግ ከመረጃና ደህንነት አገኘሁት ባለው ማስረጃ ላይ ያላቸውን አስተያየት ለፍርድ ቤት በጽሁፍ አስረከቡ።

ፍርድ ቤቱ ውሳኔውን ለማሰማት ተለዋጭ ቀጥሮ ሰጥቷል።

ዘጋብያችን መለስካቸው አመሀ የፍርድ ቤቱን ሂደት ተከታትሎ ከአዲስ አበባ የላከው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል።

የሦሥቱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች አመራር አባላት አስተያየታቸውን ለፍርድ ቤት በጽሁፍ አስረከቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:19 0:00

XS
SM
MD
LG