በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአራት ተቃዋሚ ፓርቲ አባላት ይግባኝ ሰሚ ችሎት


የፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የአራት ተቃዋሚ ፓርቲ የአመራር አባላትንና የአንድ ሌላ ተከሳሽን ጉዳይ ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ።

የፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የአራት ተቃዋሚ ፓርቲ የአመራር አባላትንና የአንድ ሌላ ተከሳሽን ጉዳይ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠው። የአቃቤ ህግን የይግባኝ አብየቱታም አዳምጧል። ዘጋብያችን መለስካቸው አመሀ የፍርድ ሂደቱን ተከታትሎ የላከው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል።

የአዲስ አበባው ዘጋብያችን መለስካቸው አመሀ ከላከው ዘገባ ዝርዝሩን ለመስማት የተያያዘውን የድምጽ ፋይል በመጫን ያዳምጡ።

የአራት ተቃዋሚ ፓርቲ አባላት ይግባኝ ሰሚ ችሎት /ርዝመት - 2ደ25ሰ/
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:25 0:00

XS
SM
MD
LG