በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በዓቃቤ ሕግና የኦፌኮ አባላትን ጨምሮ በሃያ ሁለት ተከሳሾች መካከል ያለው ክርክር ተቀጠረ


አቶ በቀለ ገርባ
አቶ በቀለ ገርባ

የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት በዓቃቤ ሕግና አራት የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ የአመራር አባላትን ጨምሮ በሃያ ሁለት ተከሳሾች መካከል ባለው ክርክር ላይ ዛሬም ብይን ሳያሰማ ቀረ፡፡

የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት በዓቃቤ ሕግና አራት የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ የአመራር አባላትን ጨምሮ በሃያ ሁለት ተከሳሾች መካከል ባለው ክርክር ላይ ዛሬም ብይን ሳያሰማ ቀረ፡፡ ተከሳሾች ቅሬታቸውን ገልፀዋል፡፡ ፍርድ ቤቱ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ የአመራር አባላት አቶ ጉርሜሳ አያኖ፣ አቶ ደጀኔ ጣፋ፣ አቶ አዲሱ ቡላላ እና አቶ በቀለ ገርባን ጨምሮ በሃያ ሁለት ተከሳሾችና በዓቃቤ ሕግ መካከል ባለው ክርክር ላይ ፍርድ ቤቱ ዛሬ ብይን እንደሚሰጥ ሲጠበቅ የቆየ ቢሆንም ብይኑ እንዳልደረሰለት አስታውቋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

በዓቃቤ ሕግና የኦፌኮ አባላትን ጨምሮ በሃያ ሁለት ተከሳሾች መካከል ያለው ክርክር ተቀጠረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:01 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG