በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኤክስፐርቶች ቡድን መሪ ስለአባይ ፍሰት አቅጣጫ መቀየር ተናገሩ






please wait

No media source currently available

0:00 0:07:39 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በኅዳሴ ግድብ ግንባታ ምክንያት አባይ የሚፈስስበት አቅጣጫ መቀየር “ለውዝግብ ምንጭ ሊሆን አይችልም” ሲሉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የውኃ ኤክስፐርቶች ቡድን መሪ አስታወቁ፡፡

“የግብፃዊያኑ ቅሬታ መነሻ የናይልን ውኃ በበላይነት የመቆጣጠር ፍላጎት ሊሆን ይችላል” ብለዋል የኤክስፐርቶቹ ቡድን መሪ ዶ/ር ስለሺ በቀለ በተለይ ለቪኦኤ በሰጡት መግለጫ፡፡

ለዘርዝሩ የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG