በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከሙስና ጋር በተያያዘ ሌሎች ሁለት ሰዎች ተያዙ


ፌደራል የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን
ፌደራል የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን




please wait

No media source currently available

0:00 0:06:30 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በተያዙት የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን የቀድሞ ኃላፊዎች የምርመራ መዝገብ ውስጥ ሌሎች ሁለት ተጠርጣሪዎች ታከሉበት፡፡

በአንደኛው አዲስ ተጠርጣሪ ቤት ከአንድ ነጥብ ሦስት ሚሊየን ብር በላይ መያዙን መርማሪው ቡድን ለፍርድ ቤቱ አስታውቋል፡፡

ፍርድ ቤቱም የተጠየቀውን ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ አፅድቋል፡፡

ለዝርዝርና ተጨማሪ መረጃ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG