በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሃያ ሁለቱ ፓርቲዎች ድርድሩን ማን እንደሚመራው ከስምምነት አልደረሱም


ኢሕአዴግና ሃያ አንድ ሀገር አቀፍ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ቅድመ ድርድር
ኢሕአዴግና ሃያ አንድ ሀገር አቀፍ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ቅድመ ድርድር

“ድርድሩና ክርክሩ በገለልተኝ አደራዳሪ ይመራ” ሃያ ፓርቲዎች

ኢህአዴግና ተቃዋሚ ፓርቲዎች ሊካሄድ የታቀደው ድርድር በማን መመራት እንዳለበት እስካሁን ከስምምነት አልደረሱም፡፡

ኢህአዴግ በተሳታፊዎቹ ፓርቲዎች፣ ተራ በተራ እንዲመራ እንደሚፈልግ አስታውቋል፡፡ ሃያ ፓርቲዎች ደግሞ በገለልተኛ አደራዳሪ እንዲመራ እየጠየቁ ነው፡፡

ቀደም ባለው የቅድመ ድርድር ስብሰባ ድርድሩ ገለልተኛ በሆነና በፓርቲዎቹ ስምምነት በሚመረጥ አደራዳሪ መመራት እንዳለበት የጠየቁ ፓርቲዎች ነበሩ፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ሃያ ሁለቱ ፓርቲዎች ድርድሩን ማን እንደሚመራው ከስምምነት አልደረሱም
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:19 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG