በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ምርጫ ቦርድ ከመኢአድ፤ አንድነትና ሰማያዊ ፓርቲ ጋር ውዝግብ ውስጥ ገብቷል


ምርጫ ቦርድ ከመኢአድ፤ አንድነትና ሰማያዊ ፓርቲ ጋር ውዝግብ ውስጥ ገብቷል
ምርጫ ቦርድ ከመኢአድ፤ አንድነትና ሰማያዊ ፓርቲ ጋር ውዝግብ ውስጥ ገብቷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:16 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

‘ተከፋፍለዋል’ ያላቸው የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት - መኢአድና የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ - አንድነት የአመራር አባላት በሚቀጥሉት ሁለት ሣምንታት ውስጥ በየችግሮቻቸው ላይ ጠቅላላ ጉባዔዎቻቸውን አስወስነው ለቦርዱ ሪፖርት እንዲያደርጉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ትዕዛዝ ሰጥቷል።

ለሰማያዊ ፓርቲ ደግሞ “የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ሰጥቻለሁ” ብሏል።

ፓርቲዎቹም ምላሽ ሰጥተዋል፤ ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ የያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG