በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢቦላ ስብሰባ በአዲስ አበባ


የአፍሪካ ኅብረትና ኢቦላ
የአፍሪካ ኅብረትና ኢቦላ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:44 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ባለፈው ሣምንት ውስጥ የምሥራቅ አፍሪካ ሃገሮች የጋራ ልማት ትብብር ተቋሙ ኢጋድ የጤና ጥበቃ ሚኒስትሮችና ባለሙያዎች አዲስ አበባ ላይ ተሰብስበው ኢቦላ ተከስቶ በነበረባቸው አካባቢዎችና ዓመታት የነበረውን ልምድ መነሻ በማድረግ ሊደረግ በሚገባው ጥንቃቄና ዝግጅት ላይ ተነጋግረዋል፡፡

በስብሰባው ላይ ጥናታዊ ፅሁፎችን ካቀረቡት ባለሙያዎች መካከል የሕክምናና የኅብረተሰብ ጤና አጠባበቅ ባለሙያው፣ በኢትዮጵያና በሌሎችም የአፍሪካ ሃገሮች የበሽታዎች ሥርጭትና ቁጥጥር ላይ የሠሩት ዶ/ር አያና የኔአባት ይገኙበታል፡፡

እስክንድር ፍሬው አነጋግሯቸዋል፤ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG