በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መኢአድ ቤት የማፍረሱን እርምጃ አወገዘ


በአዲስ አበባ ሕገ ወጥ ቤቶች
በአዲስ አበባ ሕገ ወጥ ቤቶች

በአዲስ አበባ “ሕገ ወጥ ናቸው” የተባሉ ቤቶች እንዲፈርሱ የተደረገበት ሁኔታ ኃላፊነት የጎደለው ነው ሲል የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት - መኢአድ ወቀሰ፡፡


please wait

No media source currently available

0:00 0:06:15 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ


በቅርቡ በአዲስ አበባ በነፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለከተማ ጀሙ በሚባል አካባቢ፣ በቦሌ ክፍለከተማ የረር በሚባል አካባቢ፣ በፈረንሣይ ለጋሲዮንና ኮተቤ አካባቢ የተወሰዱ “ኃላፊነት የጎደላቸው ቤት የማፍረስ እርምጃዎች ዜጎችን ቤት አልባ አድርገዋል” ብሏል ድርጅቱ።

በእርምጃው አዛውንት፣ ሴቶችና ሕፃናት ያለመጠለያ ሜዳ ላይ እንዲወድቁ አድርጓል ሲል የድርጅቱ መግለጫ ይከስሳል፡፡

ለዝርዝሩ ዘገባውን ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG