በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአስክሬን ፍለጋው ምን ይመስል ነበር? - በፍለጋው የተሳተፈ ወጣት አነጋግረናል


በአዲስ አበባ ከተማ “ቆሼ” እየተባለ በሚጠራው አካባቢ በደረሰው አደጋ የሰዎችን ሕይወት ለመታደግ ቁፋሮ ሲካሄድ
በአዲስ አበባ ከተማ “ቆሼ” እየተባለ በሚጠራው አካባቢ በደረሰው አደጋ የሰዎችን ሕይወት ለመታደግ ቁፋሮ ሲካሄድ

በዛሬው ዕለት በአካባቢው የነበሩ እማኞች ዛሬ ቦታው እየተቆፈረ እንደሆነ ገልፀዋል።

ያለፈው ሳምንት በአዲስ አበባ ከተማ “ቆሼ” እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ለሚኖሩ ነዋሪዎች አስከፊ ነበር። ምክኒያቱ ያልታወቀ የቆሻሻ መደረመስ አደጋ የበርካታ ሰዎችን ሕይወት ቀጥፏል። መንግስት በአደጋው 113 ሰው ሕይወት መጥፋቱን አስታውቋ። በዛሬው ዕለት በአካባቢው የነበሩ እማኞች ዛሬ ቦታው እየተቆፈረ እንደሆነ ገልፀዋል።

ለመሆኑ የአስክሬን ቁፋሮው ፍለጋው ምን ይመስል ነበር?

በሕይወት የተረፉትና የተፈናቀሉት ሰዎች እርዳታ እየደረሳቸው ነው ወይ? በቀጣይስ የሚዋጣው ገንዘብ እንዴት ይደርሳቸዋል?

ጽዮን ግርማ እነዚህንና ሌሎች ጥያቄዎችን አንስታ በቀጣይ ባጠናቀረችው ዘገባ ትዳስሰዋለች።

የአስክሬን ፍለጋው ምን ይመስል ነበር? - በፍለጋው የተሳተፈ ወጣት አነጋግረናል
please wait

No media source currently available

0:00 0:20:04 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG