በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአዲስ አበባ የፓኪስታን አምባሣደር ስለጋምቤላው ጥቃት ተናገሩ


ምርመራ ይካሄዳል ብለው እንደሚያምኑም አመለከቱ

በጋምቤላ ክልል አንድ ፓኪስታናዊና አራት ኢትዮጵያዊያንን የገደለው ጥቃት “በፓኪስታንና ዜጎቿ ላይ ያነጣጠረ አይደለም” ሲሉ በኢትዮጵያ የአገሪቱ አምባሣደር ኡላም ዳስ ተጊር ገለፁ።

በሌላ በኩል ደግሞ ለአዲሲቱ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ የሚባል ድርጅት ኃላፊ የሆኑት አቶ ኦባንግ ሜቶ ከትናንት በስተያ ከቪኦኤ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ተገደለው ፓኪስታናዊ አንድ ሣይሆን አራት መሆናቸውን ገልፀው እንደነበር ይታወሣል፡፡

በኢትዮጵያ የፓኪስታን አምባሣደር ዛሬ በሰጡን መግለጫ ላይ የተቀናበረውን ዘገባ እና መግለጫውን መነሻ በማድረግ አቶ ኡባንግ ሜቶ የሰጡንን ቃለምልልስ ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG