በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጋምቤላ ፕሬዚዳንት ከኢንቨስትመንት ጋር የተያያዘ የተፈጥሮ ጉዳት አቤቱተ አሰሙ


St. Louis County Police Chief Jon Belmar indicates where one of the police officers was shot during protests early Thursday, during a press conference in Clayton, Mo.
St. Louis County Police Chief Jon Belmar indicates where one of the police officers was shot during protests early Thursday, during a press conference in Clayton, Mo.



ጋምቤላ
ጋምቤላ

please wait

No media source currently available

0:00 0:07:28 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በጋምቤላ ክልሉ በግብርና ዘርፍ የተሠማሩ ባለሃብቶች የአካባቢውን ደኅንነትና የተፈጥሮ ሃብት ለረዥም ጊዜ ሊጎዳ የሚችል አድራጎት እየፈፀሙ ናቸው ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ለግብርና ሚኒስቴር የማሳሰቢያ ደብዳቤ ፅፈዋል፡፡

በክልሉ ውስጥ የሚኖሩ የሸከቾ ብሔረሰብ አባላት ሰብዓዊ መብቶቻቸው እንዲከበሩ ጥያቄ ቢያቀርቡም ምላሽ ጥያቄአቸው ምላሽ አለማግኘቱን አመልክተዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG