በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ለጋሾች ሦስተኛ ናት


በሚቀጥሉት ሦስት ሳምንታት ዓለም አቀፍ ለጋሾች ለአስቸኩዋይ የምብብእርዳታ እስከ 245 ሚሊዮን ዶላር ድረስ ማበርከት እንደሚኖርባቸዉ ዘገባዎችያስገነዝባሉ።

በዓለም አቀፍ ለጋሾች የትኩረት ደረጃ መዘርዝር ኢትዮጵያ በሦስተኛ ደረጃመቀመጧን የአደጋ ስጋት ቅነሣ አመራር ኮሚሽን ይፋ አደረጉ። መንግስትእስካሁን በድርቁ ምክንያት እርዳታ ለሚፈልጉ ዜጎች ከ 8 ሚሊዮን ብር በላይወጪ እንዳደረገም ተናገሩ።

በሚቀጥሉት ሦስት ሳምንታት ዓለም አቀፍ ለጋሾች ለአስቸኩዋይ የምብብእርዳታ እስከ 245 ሚሊዮን ዶላር ድረስ ማበርከት እንደሚኖርባቸዉ ዘገባዎችያስገነዝባሉ።

የድምጽ ፋይሉን በመጫን ዝርዝሩን መለስካቸዉ አመሃ ከላከዉ ዘገባ ያድምጡ።

ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ለጋሾች ሦስተኛ ናት
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:21 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG