ከሳውዲ አረቢያ ለሚመለሱ ዜጎች
የሳውዲ አረቢያ መንግስት ከ5 ሚልየን በላይ የሚሆኑ ያለ ስራና መኖሪያ ፈቃድ የሚኖሩ የውጭ ሃገር ዜጎችን በ90 ቀናት ውስጥ ሃገሪቱን ለቀው እንዲወጡ የሚያዝ አዋጅ ማስተላለፉ የሚታወስ ነው። የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መ/ቤት ወደ ሃገራቸው የሚመለሱ ዜጎችን በተመለከተ የባለስልጣናት ልዑካን ቡድን ወደ ሳውዲ አረቢያ በመላክ ከሚመለከታቸው ሚኒስትሮችና ባለስልጣናት ጋር መክሯል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መ/ቤት ቃል አቀባይ አቶ መለስ አለም የሰጡት አጭር ማብራሪያ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 25, 2024
የሪፐብሊካንና የዲሞክራቲክ ፓርቲዎች፣ የእንስሳት ምልክቶችን እንዴት መጠቀም ጀመሩ?
-
ኤፕሪል 24, 2024
ወላጆችን እያስጨነቀ ያለው የልጆች የብዙኀን መገናኛ አቀራረብ መገራት ያሻዋል
-
ኤፕሪል 24, 2024
በኤአይ አማካኝነት ተመስለው የሚሠሩ ድምጾች እና ምስሎች የደቀኑት ስጋት እና መላ ፍለጋው
-
ኤፕሪል 24, 2024
ኬንያና ሶማሊያ የጎርፍ አደጋ ማስጠንቀቂያ አወጡ
-
ኤፕሪል 24, 2024
ፔፕፋር የግጭት ጫና ባየለባቸው የኢትዮጵያ አካባቢዎች ላይ እንደሚያተኩር አስታወቀ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ