በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለግንቦቱ ብሔራዊ ምርጫ የተወዳዳሪዎች ምዝገባ ተጠናቀቀ


ዶ/ር መረራ ጉዲና
ዶ/ር መረራ ጉዲና

please wait

No media source currently available

0:00 0:06:17 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ወደ ምርጫ የሚገባው የኢትዮጵያን ሕዝብ ተማምኖ እንጂ የምርጫው ሜዳ ተስተካክሏል ብሎ እንዳልሆነ ሊቀመንበሩና የውጭ ገዳይ ኃላፊው ዶ/ር መረራ ጉዲና አመልክተዋል፡፡

በሌላ በኩል ደግሞ በአቶ ትዕግሥቱ አወሉ የሚመራው አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ በምዝገባው ወቅት ችግሮች አጋጥመውት እንደነበረ ጠቁሞ ለችግሮቹ መፍትሔ እንዳገኘ ገልጿል።

የምርጫ ቦርድ በበኩሉ አሉ የሚባሉ ጉድለቶችን ለማጣራት እየሠራ መሆኑን ይናገራል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG