በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ በድርቅ ምክንያት ከሚከሠት አደጋ ነፃ መሆን አልቻለችም ተባለ


የኢትዮጵያ ካርታ
የኢትዮጵያ ካርታ

ለድርቅ ተጋላጭ በሆነችዋ ኢትዮጵያ ትኩረት ሊሠጠው የሚገባው ሥራ ለአደጋ የማይበገር ህብረተሠብን መፍጠርን እንደሆነ የብሔራዊ አደጋ ቅነሳ ሥራ አመራር ኮሚሽነር አስታወቁ፡፡

ለድርቅ ተጋላጭ በሆነችዋ ኢትዮጵያ ትኩረት ሊሠጠው የሚገባው ሥራ ለአደጋ የማይበገር ህብረተሠብን መፍጠርን እንደሆነ የብሔራዊ አደጋ ቅነሳ ሥራ አመራር ኮሚሽነር አስታወቁ፡፡

በዚህ ረገድ የተከናወኑ ሥራዎች በቂ አይደሉም ብለዋል፡፡ መንግሥት ለምግብ ዋስትና ማስፈፀሚያ መርሃ ግብር ብቻ በየዓመቱ 2 ቢሊዮን ብር እንደሚመድብም ገለፁ፡፡

በሶማሌ ክልል የተከሠተው የአተት በሽታ ከቁጥጥር የወጣ ችግር አይደለም ተባለ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ኢትዮጵያ በድርቅ ምክንያት ከሚከሠት አደጋ ነፃ መሆን አልቻለችም ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:43 0:00

XS
SM
MD
LG