በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ቃጠሎና በሌሎች ወንጀሎች ክስ የተመሰረተባቸው ተከሳሾች ጉዳይ ተቀጠረ


የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አሥራ ዘጠነኛ ወንጀል ችሎት በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ቃጠሎና በሌሎች ወንጀሎች ክስ የተመሰረተባቸው ሠላሳ ስምንት ተከሳሾች ጉዳይ በዝግ ችሎት እንዲታይ የፌደራል ጠቅላይ ዓቃቢ ሕግ ባቀርበው ጥያቄ ዛሬም ብይን አልሰጠም፡፡

የፌደራሉ ከ/ፍርድ ቤት አሥራ ዘጠነኛ ወንጀል ችሎት በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ቃጠሎና በሌሎች ወንጀሎች ክስ የተመሰረተባቸው ሠላሳ ስምንት ተከሳሾች ጉዳይ በዝግ ችሎት እንዲታይ የፌደራል ጠቅላይ ዓቃቢ ሕግ ባቀርበው ጥያቄ ዛሬም ብይን አልሰጠም፡፡

የጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ጥያቄ ለሁለተኛ ጊዜ የቀረበ ሲሆን ተካሳሾችና ጠበቆቻቸው ተቃውመዋል፡፡

ብይኑን ነገ ለማሰማት ፍርድ ቤቱ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ቃጠሎና በሌሎች ወንጀሎች ክስ የተመሰረተባቸው ተከሳሾች ጉዳይ ተቀጠረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:25 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG