አዲስ አበባ —
በምዕራባዊያን መንግሥታት እርዳታና በኢትዮጵያ መንግሥት ድጋፍ በመንቀሳቀስ ላይ ያለው የሀገራዊ ተጠያቂነት ምርሃ ግብር በመንግሥት ለኅብረተሰቡ የሚሰጡ አገልግሎቶች እንዲሻሻሉ መርዳቱ ተገልጿል።
በአገልግሎት ሰጭዎችና ተቀባዮች መካከል የተሻለ መግባባት እንደፈጠረም ተገልጿል።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
በምዕራባዊያን መንግሥታት እርዳታና በኢትዮጵያ መንግሥት ድጋፍ በመንቀሳቀስ ላይ ያለው የሀገራዊ ተጠያቂነት ምርሃ ግብር በመንግሥት ለኅብረተሰቡ የሚሰጡ አገልግሎቶች እንዲሻሻሉ መርዳቱ ተገልጿል።
በአገልግሎት ሰጭዎችና ተቀባዮች መካከል የተሻለ መግባባት እንደፈጠረም ተገልጿል።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡