በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዕርቅ ሃሣብ ከ33ቱ ቀረበ


ድምፃችን ይሰማ የሚሉ ሙስሊሞች የተቃውሞ ሠልፍ /ፎቶ - ፋይል/
ድምፃችን ይሰማ የሚሉ ሙስሊሞች የተቃውሞ ሠልፍ /ፎቶ - ፋይል/



please wait

No media source currently available

0:00 0:05:23 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በመንግሥትና ጥያቄ ባነሱ የእሥልምና ዕምነት ተከታዮች መካከል ተፈጥሯል ያሉት ፍጥጫ የመፍትኄ ሃሣብ የሚያቀርብ ጉባዔ ለማካሄድ ዝግጅት ላይ መሆናቸውን የሰላሣ ሦስቱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ኮሚቴ አስታወቀ፡፡

ፓርቲዎቹ ለዚሁ ተግባር ያቋቋሙት ኮሚቴ አባል የመኢአዱ ዋና ፀሐፊ አቶ ተስፋዬ ታሪኩ የሚካሄደው ጉባዔ ሃሣብ ላለው ለየትኛውም ወገን ክፍት እንደሚሆን አስታውቀዋል፡፡

አቶ ተስፋዬን ያነጋገራቸውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG