በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጅግጅጋ ከተማ በደረሰ ድንገተኛ የጎርፍ አደጋ የ28 ሰው ሕይወት ጠፋ


ጅግጅጋ ከተማ
ጅግጅጋ ከተማ

ነዋሪዎች “የሟቾች ቁጥር ከ40 በላይ ይኾናል፤ ከአንድ ቤት ስምንት ሰው ሕይወት ጠፍቷል” ይላሉ።

እሁድ ዕለት ለሊት በጅግጅጋ ከተማ በደረስ ድንገተኛ የጎርፍ አደጋና በአፋር ክልል በጣለው በረዶ የቀላቀለ ዝናብ ምክንያት እስካሁን የ28 ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ 84 ሰዎች ላይ ከባድ ጉዳት መድረሱን የመንግሥቱን ብዙሃን መገናኛ ጠቅሶ አሾቴድ ፕሬስ ዘግቧል። በሌላ በኩል የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው ነዋሪዎች የሟቾች ቁጥር ከ40 በላይ ይኾናል ይላሉ።

ጽዮን ግርማ ነዋሪዎችን አነጋግራ ተከታዩን ዘግባለች።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ድምጽ ያድምጡ።

በጅግጅጋ ከተማ በደረሰ ድንገተኛ የጎርፍ አደጋ 28 ሰው ሕይወት ጠፋ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:18 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG