በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የደዋሌ-ጅቡቲ የባቡር መሥመር ተመረቀ


የኢትዮ ጅቡቲ የምድር ባቡር ፕሮጀክት አካል የሆነው የደዋሌ ጅቡቲ የምድር ባቡር ፕሮጀክት በዛሬው ዕለት ተመርቋል፡፡

የኢትዮ ጅቡቲ የምድር ባቡር ፕሮጀክት ሁለቱ ሀገራት ተያይዘው ለማደግ ያላቸውን ፍላጎት እንደሚያሳይ ጠ/ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ለኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ተናግረዋል፡፡

ዛሬ የተመረቀው የኢትዮ ጅቡቲ የምድር ባቡር ፕሮጀክት አካል የሆነውና ከደዋሌ ጅቡቲ የሚደርሰው የባቡር ፕሮጀክት ነው፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የደዋሌ-ጅቡቲ የባቡር መሥመር ተመረቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:38 0:00

XS
SM
MD
LG