በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮ ምህዳር ጋዜጠኞች ዛሬ ሃዋሣ ላይ ችሎት ቀረቡ


ሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ
ሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ



please wait

No media source currently available

0:00 0:03:28 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ በመሠረተባቸው ክስ ሲዳማ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት እየቀረቡ ያሉት የኢትዮ ምህዳር ጋዜጣ አዘጋጆች ጉዳያቸው አዲስ አበባ ላይ እንዲታይ ያቀረቡት ጥያቄ ዛሬም ተቀባይነት አላገኘም።

አዘጋጆቹ ወደፍሬ ነገሩ ገብተው እንዲከራከሩ ብይን የሰጠው የሲዳማ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ለኅዳር ሃያ አምስት ቀጠሮ ሰጥቷል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG