በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኤርትራ የነፃነት ቀን 25ኛ አመት አከባበር


አንድ ህፃን የኤርትራን ባንዴራ ይዛ እ.አ.አ. 2014/ፋይል ፎቶ/
አንድ ህፃን የኤርትራን ባንዴራ ይዛ እ.አ.አ. 2014/ፋይል ፎቶ/

የኤርትራው ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ ሀገራቸው ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የተጣለባት ማእቀብ ሳያግዳት ፈጣን ልማት እያስመዘገበች ነው ሲሉ ተናግረዋል።

ዛሬው እለት የኤርትራ የነፃነት ቀን 25ኛ አመት በመከበር ላይ ይገኛል። በመላ ሀገሪቱ በተለይ በአስመራ ከተማ ዜጎች በአደባባይ ተሰብስበው፤ ኤርትራ ከኢትዮጵያ ተለይታ የራሷን አስተዳድር የመሰረተችበትን በዓል አክብረዋል።

የኤርትራው ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ ሀገራቸው ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የተጣለባት ማእቀብ ሳያግዳት ፈጣን ልማት እያስመዘገበች ነው ሲሉ ተናግረዋል። ዝርዝሩን ሳሌም ሰለሞን አቅርባዋለች፣ ከድምጽ ፋይሉ ያድምጡ።

የኤርትራ የነፃነት ቀን 25ኛ አመት አከባበር
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:05 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG