በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢሕአዴግ የምርጫ ሂደቱ ፍትሐ፣ ዴሞክራሲያዊና ሰላማዊ ነው ይላል


ኢሕአዴግ
ኢሕአዴግ

የኢሕአዴግ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ቅዳሜ ባካሄደው ስብሰባ የእስካሁኑ የምርጫ ሂደት ወሳኝ የምርጫ ቅድመ ሁኔታዎችን አሟልቷል ብሏል።

please wait

No media source currently available

0:00 0:04:52 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የኢሕአዴግ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ቅዳሜ ባካሄደው ስብሰባ የእስካሁኑ የምርጫ ሂደት ወሳኝ የምርጫ ቅድመ ሁኔታዎችን አሟልቷል ብሏል።

ሂደቱ ፍትሃዊ ዴሞክራሲያዊና ሰላማዊ መሆኑን የገለጠው ኢሕአዴግ በቀረው ጊዜም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።

የሕዝቡን አመኔታ ባረጋገጠ ሁኔታ ለማካሄድ ስትራተጂ መነደፉን የኢህአዴግ የሥራ አፍፈጻሚ ኮሚቴው ጠቅሷል፡፡

በሌላ የምርጫ ዜናም ግንቦት አስራ ስድስት ስለሚካሄደው ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ ሂደት ገለጻ ተደርጓል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG