በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢምፓየር አሣታሚ ፍቃድ ተሠረዘ


EBA and MoT - Ethiopia
EBA and MoT - Ethiopia

በየሣምንቱ ዓርብ ስትወጣ የቆየችው “ልዕልና” የተሰኘችው ጋዜጣ አሣታሚ የኢምፓየር አሣታሚ ድርጅት የንግድ ሥራ ፈቃድ ተሠረዘ።




please wait

No media source currently available

0:00 0:04:23 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በየሣምንቱ ዓርብ ስትወጣ የቆየችው “ልዕልና” የተሰኘችው ጋዜጣ አሣታሚ የኢምፓየር አሣታሚ ድርጅት የንግድ ሥራ ፈቃድ ተሠረዘ።

የድርጅቱ የሥራ ፈቃድ የተሠረዘው ከኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣንና ከኢትዮጵያ ንግድ ሚኒስቴር በተላኩ ደብዳቤዎች መሆኑ ታውቋል።

የልዕልና ጋዜጣ ማኔጂንግ ኤዲተር ተመስገን ደሣለኝ እርምጃው ህግ ወጥ ነው ይላል።

የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG