በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የምርጫ ዝግጅት ባዲሳባ


የአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት
የአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት

በአምስተኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ በአዲስ አበባ ከተማ ቁጥሩ ወደ1 ነጥብ 5 ሚሊዮን የሚጠጋ መራጭ ድምፁን ሊሰጥ መመዝገቡ ተገልጿል፡፡

አዲስ አበባ /ፎቶ ፋይል/
አዲስ አበባ /ፎቶ ፋይል/

please wait

No media source currently available

0:00 0:04:45 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በአምስተኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ በአዲስ አበባ ከተማ ቁጥሩ ወደ1 ነጥብ 5 ሚሊዮን የሚጠጋ መራጭ ድምፁን ሊሰጥ መመዝገቡ ተገልጿል፡፡

ሃያ አምስት ፓርቲዎች ደግሞ እጩዎቻቸውን ለምርጫው አሰልፈዋል።

ዝግጅቱ ከሰው ኃይል እስከ ምርጫ ቁሳቁስ የተሟላ መሆኑን የምርጫ ቦርድ ኃላፊዎች ይናገራሉ።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG