በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ግብፅ ውይይቱ እንዲጀመር ጠየቀች


ኅዳሴ ግድብ ፕሮጀክት
ኅዳሴ ግድብ ፕሮጀክት

ተቋርጦ የቆየውን የኅዳሴ ግድብ ግንባታ የሦስትዮሽ ውይይት እንደገና ለመጀመር ግብፅ መጠየቋን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታውቋል፡፡

አምባሣደር ዲና ሙፍቲ፤ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ
አምባሣደር ዲና ሙፍቲ፤ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ

please wait

No media source currently available

0:00 0:03:25 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ተቋርጦ የቆየውን የኅዳሴ ግድብ ግንባታ የሦስትዮሽ ውይይት እንደገና ለመጀመር ግብፅ መጠየቋን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታውቋል፡፡

በሱዳን፣ በኢትዮጵያና በግብፅ መካከል በግድቡ ግንባታ ላይ ይካሄድ የነበረው ውይይት የተቋረጠው ግብፅ ኻርቱም ላይ ይካሄድ የነበረውን ስብሰባ ረግጣ ከወጣች በኋላ እንደነበረ ይታወቃል፡፡

ግብፅ አሁን በኦፊሴል ጠየቀች ስለተባለው ውይይት እስክንድር ፍሬው የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲን አነጋግሯል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG