አዲስ አበባ —
የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ሆነው በመመረጣቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልፀዋል፡፡
ምርጫው ኢትዮጵያ በዓለማቀፉ ማኅበረሠብ ዘንድ ያላትን ተቀባይነት ያረጋገጠ ነው ብለዋል፡፡
የዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም መመረጥ በሀገር ውስጥ የመገናኛ ብዙሃን መገለፅ የጀመረው ገና ውጤቱ ይፋ እንደተደረገ ነው፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ