በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ምርጫ ቦርድ ለመኢአድና ለአንድነት የሰጠው ቀነ ገደብ አለቀ


የአንድነትና የመኢአድ አርማዎች
የአንድነትና የመኢአድ አርማዎች
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ

please wait

No media source currently available

0:00 0:04:33 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

መኢአድ እና አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ “የመተዳደሪያ ደንቦቻቸውን የጣሱ የአመራር ምርጫዎች አካሂደዋል” ያለው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ “የውስጥ ችግሮቻችሁን ፍቱ” በሚል ለሁለቱ ፓርቲዎች የሰጠው የሁለት ሣምንታት ቀነ ገደብ ማክሰኞ፤ ጥር 19/2007 ዓ.ም ተጠናቅቋል፡፡

ሁለቱ ፓርቲዎች በተደጋጋሚ በሰጧቸው መግለጫዎች ምርጫ ቦርድ በውስጥ ጉዳያችን ጣልቃ እየገባ ነው ሲሉ ስሞታ አሰምተዋል፡፡

የቀነ ገደቡን መጠናቀቅ አስመልክቶ እስክንድር ፍሬው የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድን የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ደምሰው በንቲን በስልክ አነጋግሯል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG