በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለሁለት አሣታሚዎች ኃላፊዎች መጥሪያ እንዲደርስ ታዘዘ


ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት
ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት

please wait

No media source currently available

0:00 0:02:31 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የሁለት አሣታሚ ድርጅቶች ሥራ አስኪያጆች በጋዜጣ ጥሪ እንዲደረግላቸውና በአጭር ጊዜ ውስጥ የክሥ መቃወሚያቸውን እንዲያቀርቡ ፍርድ ቤት አዝዟል፡፡

አዲስ ዘመን ጋዜጣ ትዕዛዙ እንደደረሰው አቃቤ ሕግ እንዲያረጋግጥም ጥብቅ ትዕዛዝ ተሰጥቶታል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG