አዲስ አበባ —
የሁለት አሣታሚ ድርጅቶች ሥራ አስኪያጆች በጋዜጣ ጥሪ እንዲደረግላቸውና በአጭር ጊዜ ውስጥ የክሥ መቃወሚያቸውን እንዲያቀርቡ ፍርድ ቤት አዝዟል፡፡
አዲስ ዘመን ጋዜጣ ትዕዛዙ እንደደረሰው አቃቤ ሕግ እንዲያረጋግጥም ጥብቅ ትዕዛዝ ተሰጥቶታል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
የሁለት አሣታሚ ድርጅቶች ሥራ አስኪያጆች በጋዜጣ ጥሪ እንዲደረግላቸውና በአጭር ጊዜ ውስጥ የክሥ መቃወሚያቸውን እንዲያቀርቡ ፍርድ ቤት አዝዟል፡፡
አዲስ ዘመን ጋዜጣ ትዕዛዙ እንደደረሰው አቃቤ ሕግ እንዲያረጋግጥም ጥብቅ ትዕዛዝ ተሰጥቶታል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡