በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያዊያን ከቫቲካን ጋር የገቡት ውዝግብ


People walk at the Redipuglia Military Sacrarium, Italy, Sept. 12, 2014.
People walk at the Redipuglia Military Sacrarium, Italy, Sept. 12, 2014.

በ1920ዎቹ ማብቂያ ኢትዮጵያን የወረረው የፋሽስት ኢጣሊያ ጦር በወቅቱ በዓለም ዙሪያ የተከለከሉ የጦር መሳሪይዎችን በመጠቀም ሰላማዊ ሰዎችን ጭምር ሳይቀር መግደሉን ያትታሉ አቶ ኪዳኔ፤ የፋሽስት ጦር ከቫቲካን ድጋፍ እንደነበረው ይናገራሉ።

የዓለም አቀፍ ትብብር ወይም (Global Alliance for Justice) የሚባለውን የሚመሩ ኢትዮጵያዊ አቶ ኪዳኔ አለማየሁ በቅርቡ ለአባ ፍራንሲስና ለዩናይትድ ስቴይትሱ ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ ደብዳቤ ጽፈዋል።

በ1920ዎቹ ማብቂያ ኢትዮጵያን የወረረው የፋሽስት ኢጣሊያ ጦር በወቅቱ በዓለም ዙሪያ የተከለከሉ የጦር መሳሪይዎችን በመጠቀም ሰላማዊ ሰዎችን ጭምር ሳይቀር መግደሉን ያትታሉ አቶ ኪዳኔ፤ የፋሽስት ጦር ከቫቲካን ድጋፍ እንደነበረው ይናገራሉ።

ዝርዝሩን ከቃለመጠይቁ ያግኙ።

ኢትዮጵያዊያን ከቫቲካን ጋር የገቡት ውዝግብ 9'17"
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:17 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG