በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከሠማያዊ ፓርቲ ሊቀ መንበር አቶ የሺዋስ አሰፋ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ


የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ተከትሎ የተቋቋመውና በጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ሰብሳቢነት የሚመራው ኮማንድ ፖስት በዛሬው ዕለት ከኢትዮጵያ ተቃዋሚ ድርጅቶች ጋር መወያየቱ ተዘግቧል።

ሰሎሞን ክፍሌ ከተሳታፊዎቹ የአንዱን የሠማያዊ ፓርቲ ሊቀ መንበር አቶ የሺዋስ አሰፋን አነጋግሯል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

please wait

No media source currently available

0:00 0:03:27 0:00

XS
SM
MD
LG