በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዓለም የቡና ጉባዔ አዲሳባ ላይ እየተካሄደ ነው


ፋይል ፎቶ - የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሣለኝ
ፋይል ፎቶ - የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሣለኝ

ከባለብዙ ቢሊዮን ዶላሩ ዓለምአቀፍ የቡና ኢንዱስትሪ ገበሬዎች የሚያገኙት ጥቅም እጅግ አነስተኛ መሆኑንና መስተካከል እንዳለበት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሣለኝ አሳስበዋል።

ከባለብዙ ቢሊዮን ዶላሩ ዓለምአቀፍ የቡና ኢንዱስትሪ ገበሬዎች የሚያገኙት ጥቅም እጅግ አነስተኛ መሆኑንና መስተካከል እንዳለበት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሣለኝ አሳስበዋል።

ኢንዱስትሪው ሴቶችንና ወጣቶችን የሚያካትትና የተሻለ ገቢ የሚያስገኝ መሆን እንዳለበት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባስተላለፉት መልዕክት አመልክተዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ።

የዓለም የቡና ጉባዔ አዲሳባ ላይ እየተካሄደ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:44 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG