በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ማዕከላዊ ወንጀል ምርመራ የፍርድ ቤት መጥሪያ አልቀበልም ብሏል


የኢትዮጵያ ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት /ፋይል ፎቶ/
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት /ፋይል ፎቶ/

ጉዳዩን እንደገና ለፍርድ ቤት ለማቅረብ ማሰባቸውንም ጠበቃው ተናግረዋል።

የነገረ ኢትዮጵያ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ የአቶ ጌታቸው ሺፈራው ጠበቃ የሃቢየስ ኮርፐስ አቤቱታ ቢያቀርቡም ተጠያቂ የሆነው አካል ማዕከላዊ ወንጀል ምርመራ የፍርድ ቤት መጥሪያ አልቀበልም ማለቱ ተገልጿል።

ጉዳዩን እንደገና ለፍርድ ቤት ለማቅረብ ማሰባቸውንም ጠበቃው ተናግረዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ማዕከላዊ ወንጀል ምርመራ የፍርድ ቤት መጥሪያ አልቀበልም ብሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:54 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG