በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በማእከላዊ አፍሪካ ሪፑብሊክ የሕጻናት በውትድርና ምልመላ።


ማእከላዊ አፍሪካ ሪፑብሊክ ውስጥ ዳግም በተቀሰቀሰው ግጭት ባለፈው አንድ አመት ተመንፈቅ ጊዜ ውስጥ ብቻ በ 10 ሺህ የሚገመቱ ሕጻናት በታጣቂ ቡድኖች ለውትድርና ተመልምለዋል።

please wait

No media source currently available

0:00 0:05:32 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የተባበሩት መንግስታት የሕጻናት መርጂያ ድርጅት /UNICEF/ እስካሁን ባለው ጊዜ ውስጥ 1 ሺህ 400 ያህሉን ወጣት ወንዶችና ሴት ምልምሎች ተደራድሮ ማስለቀቅ ቢችልም፥ ወደ ህብረተሰቡ ለመቀላቀል ግን ፈተና እንደሚጠብቃቸው ይገመታል። የአለሙ ድርጅት ባለስልጣናት፥ በዚህ ምክንያት አንድ የጠፋ ትውልድ ሊኖር እንደሚችል ይናገራሉ።

XS
SM
MD
LG