በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮሚያ እና በሶማሌ ክልል አዋሳኝ ድንበሮች ግጭት 18 ሰው መሞቱ ተገለፀ


በኦሮሚያ እና በሶማሌ ክልል አዋሳኝ ድንበሮች ግጭት 18 ሰው መሞቱ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:55 0:00

በኦሮሚያ እና በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል አዋሳኝ ድንበሮች የተቀሰቀሰው ግጭት መቀጠሉንና በዚህም በሁለት ቀናት ውስጥ የ18 ሰዎች ሕይወት ማለፉን በደቡብ ኦሮሚያ በነገሌ ቦረና አቅራቢያ የሚኖሩ ነዋሪዎች ገለጹ። የጉጂ ዞን የፀጥታ ኃላፊ ችግሩን በመንግሥትና በባህላዊ መንገድ ለመፍታት እየሞከሩ መሆኑን ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG