በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሰማያዊ ፓርቲ የመስቀል አደባባይ ሰልፍ አልተሣካም


ሰማያዊ ፓርቲ
ሰማያዊ ፓርቲ



please wait

No media source currently available

0:00 0:06:47 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

“በመስቀል አደባባይ ለማካሄድ ያቀድኩት የተቃውሞ ሠልፍ በገዥው ፓርቲ ተደናቀፈብኝ” ሲል ሠማያዊ ፓርቲ አስታወቀ።

የአዲስ አበባ አስተዳደር ግን “ሠልፉን በጃንሜዳ ወይም በሌላ አማራጭ ሥፍራ እንዲያካሂዱ ለፓርቲው አመራሮች ቢነገራቸውም አልተጠቀሙበትም” ይላል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የእስክንድር ፍሬው ዘገባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG