በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሰማያዊ ፓርቲ አባላት በዋስ እንዲወጡ ፍርድ ቤት ወሰነ


ሰማያዊ ፓርቲ
ሰማያዊ ፓርቲ

please wait

No media source currently available

0:00 0:02:04 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ባለፈው ሣምንት በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ከእሥር ተፈትተው የነበሩት አምስት የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ምሥክሮችን አስፈራርተዋል በሚል ፖሊስ ከስሷቸዋል፡፡ ፍርድ ቤት እያንዳንዳቸው በአምስት ሺህ ብር ዋስ ጉዳያቸውን በውጭ ሆነው እንዲከታተሉ ወስኗል፡፡

አቃቤ ሕግ ግን ለፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ ብሏል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG