በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ ያለዉ ሕጋዊ ስርዓት የዜጐችን መብት አያስከብርም ተባለ


ከኢትዮጵያ ሚድያ መድረክ ፌስ ቡክ ገፅ የተገኘ ፎቶ
ከኢትዮጵያ ሚድያ መድረክ ፌስ ቡክ ገፅ የተገኘ ፎቶ

የኢትዮጵያ ሰማያዊ ፓርቲ የሃገሪቱ ሕጋዊ ስርዓት የዜጐችን መብት አያስከብርም ሲል ከሰሰ።

በኢትዮጵያ ያለዉ ሕጋዊ ስርዓት የአገዛዙ ማጥቂያ መግዣ ከመሆን ባለፈ የዜጐችን መብት አያስከብርም ሲል ሰማያዊ ፓርቲ ከሰሰ።

በፍርድ ቤት ነጻ የተባሉ ተከሳሾች እንኩዋን በካድሬና በማረፊያ ቤቱ ፓሊስ ትእዛዝ መታገዳቸዉ የፍትህ ስርዓቱ በአገሪቱ የተቀበረ ለመሆኑ ማስተጃ ነዉ ሲልም ኮንኖአል።

መለስካቸዉ አመሃ ዛሬ ፓሪቲዉ የጠራዉን ጋዜጣዊ መግለጫ ተከታትሎ ተከታዮን ዘግቧል። የድምጽ ፋይሉን በመጫን ያዳምጡ።

በኢትዮጵያ ያለዉ ሕጋዊ ስርዓት የዜጐችን መብት አያስከብርም ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:02 0:00

XS
SM
MD
LG