በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሰማያዊ ስሞታ አለው፤ መስተዳድሩ “ጥፋቱ የራሱ ነው” ይላል


የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና የሰማያዊ ፓርቲ ውዝግብ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና የሰማያዊ ፓርቲ ውዝግብ



please wait

No media source currently available

0:00 0:02:28 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ሁለተኛውን የተቃውሞ ሰልፍ ነኀሴ 26 አዲስ አበባ ላይ ለማካሄድ ያቀደው ሰማያዊ ፓርቲ ካሁኑ እንቅፋት እየገጠመኝ ነው ሲል ስሞታ አሰማ።

የአዲስ አበባ አስተዳደር የሰላማዊ ሰልፍ ማሳወቂያ ክፍል ግን ችግሩ የራሱ የፓርቲው ነው ብሏል።

በሌላም በኩል አንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ በሦስት የኦሮሚያ ከተሞች የፊታችን ዕሁድ ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚያካሄድ አስታውቋል።

የእስክንድር ፍሬው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል፤ ያዳምጡት፡፡
XS
SM
MD
LG