በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዞን ዘጠኝ ጉዳይ ተቀጠረ


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

በኢንተርኔት አምደኞቹ በሶልያና ሽመልስና በአቃቤ ህግ መካከል ባለው ክርክር ውሣኔ ለማሰማት የፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ዛሬም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።

የኢንተርኔት አምደኞቹ ተሟልተው አለመቅረባቸውም ታውቋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የዞን ዘጠኝ ጉዳይ ተቀጠረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:35 0:00

XS
SM
MD
LG