በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፊልም “ቤዛ” በብሄራዊ ደረጃ በመቐሌ ከተማ ለእይታ ቀርቧል


በኢትዮጵያ እርስ በእርስ ጦርነት ወቅት የኖረች አንዲት ወጣት የሂወት ታሪክ ላይ የተሞረከሰ አዲስ ፊልም ቤዛ በመቐሌ ከተማ ተመርቆ በብሔራዊ ደረጃ ለእይታ ቀርቧል።

በእውነተኛ ታሪክ ላይ የተሞረከዘው ቤዛ ፍልም መቐሌ ከተማ በይፋ ተመርቋል።

የፊልሙ ደራሲ፣ አዘጋጅ፣ ባለ ታሪክና መሪ ተዋናይ ጋር የተደረገ ቆይታ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

ፊልም “ቤዛ” በብሄራዊ ደረጃ በመቕእልሌ ከተማ ለእይታ ቀርቧል
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:22 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG